Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, September 13, 2016

የዩናይትድ ስቴትስ ምክርቤት አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ጋር በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ረቂቅ አቀረበ




በሪዮ ኦሎምፒክ ሁለት እጆቹን በማጣመር ተቃውሞ ያሳየው ኢትዮጵያዊ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ከዩናይትድ ስቴትስ የምክርቤት አባል ክሪስ ስሚዝ ጋር በካፒቶልሂል ፊት ለፊት

የዩናይትድ ስቴትስ ሕግ አውጪ ምክር ቤት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ የተነጣጠረ ረቂቅ ውሳኔ በዛሬው ዕለት ይፋ አደረገ።



ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የዩናይትድ ስቴትስ ምክርቤት በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ረቂቅ አቀረበ(6:36)



http://amharic.voanews.com/a/usa-congressman-chris-smith-on-ethiopian-human-right/3505870.html


No comments:

Post a Comment

wanted officials