Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, September 10, 2016

ሰበር ዜና: ፓትርያርክ አቡነ መርቆሬዎስ ቃለምዕዳን አስተላለፉ “ይህ ቀን ያልፋል፣ ገዳዮቹም ሆኑ ሥርዐታቸው ያሻራሉ፣ ኢትዮጵያ ግን ትኖራለች”



Ledet Message from His Holiness Abune Merkorios
(ዘ-ሐበሻ) አባ መርቆሬዎስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ወ ፓትርያርክ ዘ-ኢትዮጵያ አዲሱን ዓመት በማስመልከት በወቅታዊው የሃገራችን እና ሕዝቦቿ ሁኔታ ባለ 6 ነጥብ መልዕት አስተላለፉ:: “ይህ ቀን ያልፋል; ገዳዮቹም ሆኑ ሥርዐታቸው ይሻራሉ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን ምን ጊዜም ገዳዮቹን ድል ነስቶ፣ ሃገሩን አስከብሮ በአንድነት እንደሚኖር እግዚአብሔርና ታሪክ ምስክር ናቸው” ብለዋል::

No comments:

Post a Comment

wanted officials