Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, September 13, 2016

በጎጃምና በጎንደር በአብያተ ክርስቲያናት አቡነ ማቲያስ የሚመራውን ሲኖዶስና አስተዳደር ከዛሬ ጀምሮ እንደማይቀበሉት አስታወቁ።

በጎጃምና በጎንደር በአብያተ ክርስቲያናትና በገዳማት ውስጥ የሚገኙ ካህናትና መነኮሳት በአቡነ ማቲያስ የሚመራውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስና የቤተክርስቲያን አስተዳደር ከዛሬ ጀምሮ እንደማይቀበሉትና እንደማይተዳደሩ አስታወቁ።


”በመላው ሀገራችን ገዳማትና አድባራት የምትገኙ ካህናትና መነኮሳት የእኛን ፈለግ በመከተል የአባ ማትያስን አባትነት ባለመቀበል ቤተክርስቲያንና ትውልዱን እንድንታደገው በህያው እግዚያብሄር ስም ጥሪ እናቀርባለን ” ብለዋል የጎጃምና የጎንደር ካህናትና መነኮሳት።

ኢሳት

No comments:

Post a Comment

wanted officials