
በደሴ ከቤት ያለመውጣት አድማው ተጀምሯል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በኮምቦልቻ የተቃውሞ ጥሪ መደረጉን ተከትሎ ሹመኞች በትናትናው ዕለት ነጋዴዎችን እና የመንግስት ሰራተኞችን ሰብስበው አስፈራርተዋል በዛሬው ዕለትም ከስዓታት በፊት በከንቲባው ጽ/ቤት ነጋዲዎች ከዞን እና ከወረዳ ባለስልጣነት ተሰብስበዋል። ከንቲባው ደነቀ ምትኩና ም/ከንቲባው አዲሱ ነጋዴዎችን በግልጽ አስፈራርተዋል። “ድርጅቶቻችሁን ብትዘጉ ንግድ ፈቃዳችሁን እንቀማለን፣ እርምጃ እንወስዳለን” በማለት ዝተዋል።ስብሰባዊ በዚሁ በሹመኞቹ ዛቻ ተጠናቋል። ትግሉ እስከ ነፃነት ጥግ ይቀጥላል!!!!


No comments:
Post a Comment