Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Sunday, June 8, 2014

Andinet party and AEPO United, but Govenmnet was trying to hinder the Ceremony

መኢአድ እና አንድነት የውህደት ፊርማ ተፈራርመዋል።‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎UDJ‬ ‪#‎AEPO‬ ‪#‎EPRDF‬
ውህደቱን ለማደናቀፍ የተላኩት የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች ተልእኳቸው ተደናቅፏል።
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)
የአንድነት የሂሳብ ክፍል ሰራተኛን ሲፈነክቱ አንድ የመኢአድ አመራር ጥርሱን በድንጋይ አውልቀውታል።
በዛሬው እለት ከጠዋቱ አራት ሰአት ጀምሮ አዲስ አበባ በሚገኘው የመኢአድ ጽ/ቤት ውስጥ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ፖለቲከኞች ዲፕሎማቶች ጋዜጠኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና የአንድነት ለፍትህ እና ለዲሞክራሲ (አንድነት) የውህደት ፊርማቸውን በደመቀ ስነስር ስት መፈራረማቸውን በስፍራው የተገኙ ምንጮቻችን ገልጸዋል።
ውህደቱን ለማደናቀፍ የተወጠነው ሴራ በሁለት መልኩ ቢሆንም አንደኛው የቀድሞ መኢአድ አባላትን በማደራጀት አስርጎ ለማስገባት የተድረገው ሙከራ የመግቢያ ካርድ ባለመያዛቸው እንዲሁም ከድርጅት የተባረሩ መሆናችው ተነግሯቸው በሰላም የተሸኙ ሲሆን ሁለተኛ ብድን የመጀመርያዎቹን አለመሳካት ትክትሎ የተላከ የካድሬዎች ቡድን በር በመገንጠል ለመግባት ሲሞክር አንደኛው ሲያዝ ሌላው የቡድኑ አባላት ከቦታው ሮጠው ማምለጣቸውታውቋል፡፤
በአከባቢው የተመደቡ ፖሊሶች እንዲይዙት ቢጠየቁም ሄዳችሁ የክስ ፋይል ክፈቱና እንይዝላቹሃልን የሚል መልስ ቢሰጡም ማንነቱ እና አድራሽው የማይታወቅ ሰው እንዴት ይከሰሳል ወንጀል ሲሰራ እጅ ከፍንጅ መያዝ ሲገባቸው በንዝህላልነት እና በአደርባይነት መንፈሳቸው ከፍትህ ጋር አብረው ተቀብረዋል።
በወቅቱ ብጥብጥ ለመፍጠር ሞክረው አልሳካ ያላችው ካድሬዎች ቢያመልጡም ከተያዘው አንደናው ኪስ ውስጥ የኢሕ አዲግ አባልነት ክፍያ ደረሰኝ እንዲሁም መታወቂያ የተገኘበት ሲሆን ለረብሻው የተላኩት ሶስቱን የትግርይ ብሄር ተወላጆች ሲሆኑ ፎቶግራፋቸው የተያዘ ሲሆን ድንጋይ በመወርውር አከባቢውን በጥብጠውታል። በፎቶግራፋቸው ይምታይውቸው አቶ ግርማ ሰይፉ ማሩ መኪና ተደግፎ የቆምውና አመራሮቹን በድንጋይ የፈነከተው እንዲሁም መኢኣድ ግቢ ውስጥ የተያዘው ካድሬ ምስሎቻቸውን ይመልከቱ።
ውህደቱ ለማደናቀፍ ቢሞከርም ወያኔ ሳይሳካለን በሰላም መፈረሙ ታውቋል።‪#‎ምንሊክሳልሳዊandente‬ ena meyade yemgamarya fermachawen seskamto keftana yehona rebsha bamftre fermawe endyfreame terate serago yenbreo yehadge ablthe enshe nebreo

No comments:

Post a Comment

wanted officials