Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, June 23, 2016

የቀድሞ ሰማያዊ ፓርቲ አባል አርበኛ ሜሮን አለማየሁ አርበኞች ግንቦት7ን ተቀላቀለች

 አይሲስ በሊቢያ ኢትዮጵያውያንን መግደሉን ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግስት በጉዳዩ ላይ ያሳየውን ቸልተኝነት በመቃወም በተጠራው ሰልፍ ላይ በመውጣት ‹ወያኔ ሌባ፣ መንግስት የለም፣ አትነሳም ወይ፣ የታረደው ወገን ያነተ አይደለም ወይ›› በሚል ሁከትና ብጥብጥ ፈጥራለች በሚል ተከሳ 6 ወር ተፈርዶባት የነበረችው የሰማያዊ ፓርቲ አባሏ ሜሮን አለማየሁ አርበኞች ግንባርን በኤርትራ መቀላቀሏን አስታወቀች::
በአርበኞች ግንቦት 7 ራድዮ ላይ ቀርባ ከአስመራ የሰማያዊ ፓርቲ አባልና የአዲስ አበባ የሰማያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባል ሀገር ቤትበነበረችበት ወቅት በሕወሓት መንግስት የደረሰባትን መከራ ያስረዳችው ሜሮን ኢትዮጵያን ነፃ ለማውጣት ያለው አማራጭ ቆርጦ ጫካ መግባትና ጠመንጃ መያዝ ነው ብላለች::
ሜሮን ከአርበኞች ግንቦት 7 ራድዮ ጋር ያደረገችውን ቃለምልልስ ያድምጡ

No comments:

Post a Comment

wanted officials