Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, May 29, 2014

የተቃዉሞ ሠልፍ በበርሊን Berlin demonstration of Ethiopians


የተቃዉሞ ሠልፍ በበርሊን

በርሊን-ጀርመን የሚሩ ኢትዮጵያዉን ባንፃሩ ኢሕአዴግ ሥልጣን የያዘበትን ሃያ ሦስተኛ ዓመት በተቃዉሞ ሠልፍ ዘክረዉታል። ሠልፈኞቹ ባለፉት ሃያ ሦስት ዓመታት የኢትዮጵያዉን ሰብአዊ መብት መረገጡን፤
የመናገር፤የመፃፍና ሐሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት መታፈኑን ባነገቧቸዉ መፈክሮችና ባደረጓቸዉ ንግግሮች ገልፀዋል።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደዘገበዉ ሠልፈኞቹ ተቃዉሟቸዉን ያሰሙት በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር መኖሪያ ፊትለፊት ነዉ።
ይልማ ኃይለ ሚካኤ
ተክሌ የኋላ

No comments:

Post a Comment

wanted officials