Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, May 30, 2014

40 deid in Ethio-Somali boarder Alshabab

በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ ድንበር ላይ አልሸባብ ባደረሰው ጥቃት 40 ያህል ሰዎች ተገደሉ ተባለ፡፡


አልሸባል ጥቃቱን ያደረሰው በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ ድንበር ላይ በምትገኝ አንድ መንደር ላይ መሆኑን ዘገባዎች አመላክተዋል፡፡
የሶማሊያ የባኮ ክልል አስተዳዳሪ ሙሃመድ አብዱል ታል ለቪኦቬ እንዳሉት ኮሆነ 27 የመንግስት ሚሊሻዎችን እና 12 የአልሸባብ ተዋጊውች ሞተዋል፡፡
አስተዳዳሪው አክለውም የአልሸባብ ጥቃት በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ ድንበር አካባቢ በነበሩ የጸጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል፡፡
አልሸባብ በአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሃይል ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ቢሆንም አሁንም የአካባቢው የጸጥታ ችግር መሆኑ በዘገባው ተመልክቷ፡፡
The governor of Somalia’s Bakool region, Mohamed Abdi Tall, told VOA that the Islamist militant group raided the village of
Aato early Tuesday.
He said 27 pro-government militiamen and 12 al-Shabab fighters were killed in the ensuing clash.
Afterward, the town remained in control of the militias, who have been working with governments on both sides of the border
Al-Qaida-linked Al-Shabab has lost most of the territory it once controlled in Somalia but remains a threat to the country’s African
Union-backed government.

No comments:

Post a Comment

wanted officials