Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, May 30, 2014

የፈረንሳይ ፖሊስ የስደተኞችን መጠለያ ማፍረሱ

በፈረንሳይ የወደብ ከተማ ፤ ካሌ፣ ከተለያዩ ሃገራት ፤ ከኢትዮጵያና ኤርትራ ጭምር የመጡ ስደተኞች ቀልሰዋቸው የነበሩትን መጠለያ የፕላስቲክ ድንኳኖች ፖሊስ ያፈራረሳቸው መሆኑ ተገለጠ ።
ቁጥራቸው ከ 600-650 የሚገመተውን ስደተኞች ፤ የትናንቱ የፖሊስ እርምጃ እጅግ ነው ያስደነገጣቸው። ድንበር አቋርጠው ፈረንሳይ የገቡት ተገን ፈላጊዎች፤ በዚያው በፈረንሳይ ከመቆየት ይልቅ፤ የመጨረሻ መዳረሻ ማድረግ የፈለጉት ፤ ብሪታንያን ነው። ወደዚያ ለመግባት ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ ነው ሙከራ የሚያደርጉት።
ሃይማኖት ጥሩነህ
ተክሌ የኋላ

AUDIOS AND VIDEOS ON THE TOPIC

No comments:

Post a Comment

wanted officials