Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Sunday, November 8, 2015

ጋዜጠኛና መምህርት ርዕዮት ዓለሙ አሜሪካ ገባች







በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለጀግናዋ ርዕዮት ዓለሙ አቀባበል አድርገዋል


በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለጀግናዋ ርዕዮት ዓለሙ አቀባበል አድርገዋል


በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለጀግናዋ ርዕዮት ዓለሙ አቀባበል አድርገዋል

(ዘ-ሐበሻ) በቅርቡ ከሕወሓት መንግስት እስር ቤት የተለቀቀችው ጋዜጠኛና መምህርት ርዕዮት ዓለሙ ዛሬ አሜሪካ ገባች::

ዛሬ ኖቬምበር 7, 2015 ዋሽንግተን ዲሲ ዱልስ ኤርፖርት የደረሰችው ርዕዮት በዲሲና አካባቢዋ በሚኖሩ ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ደማቅ የሆነ የ እንኳን ደህና መጣሽ አቀባበል አድርገውላታል::

በሕወሓት መንግስት እስር ቤት ውስጥ ስቃይ ሲደርስባት የቆየችው ጠንካራ ሴት በበቀል ተነሳስተው ህክምና ሁሉ ሳይቀር ከልክለዋት ሲበቀሏት እንደነበር በተደጋጋሚ ሲዘገብ ቆይቷል:: ዓለም አቀፍ ተቋማት በታሰረችበት ጊዜ ሲሸልሟት የቆየችው ር ዕዮት ለበርካታ ሴቶች ተምሳሌት በመሆን ትጠቀሳለች::

ጋዜጠኛና መምህርት ርዕዮት ዓለሙ ምናልባትም በሰሜን አሜሪካ ቆይታዋ ትምህርቷን ልትቀጥል እንደምትችል ይገመታል::

No comments:

Post a Comment

wanted officials