Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, October 22, 2014

አልበርት አነስታይን ኢኒስቲቲውት በኖርዌይ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያኖችን ለሁለት ስአታት የቆየ የትግል ስልት ስልጠና ስጠ


አልበርት አነስታይን ኢኒስቲቲውት በኖርዌይ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያኖችን ለሁለት ስአታት የቆየ የትግል ስልት ስልጠና ስጠ





በቅርብ አመታት በነውጥ አልባ የትግል ስልት ጥቃት ሳቢያ ስልጣናችውን ያጡትን በርካታ የስሜን አፍሪካ ጨቋኝ መንግስታትን እጣ ለወያኔ ለማቋደስ ቆርጠው የተነሱት በኖርዌይ የሚገኙ ኢትዮጲያውያንን መስረታዊ ትግል ስልቶችን ለማስተማር በማስብ ዴሴሶን ራዲዮ ኦክቶበር18 2014 ያዘጋጀው ስብስባ ውጤታማ ሆኖ ተጠናቋል
የአልበርት አነስታይን ማህከል ዋና ዳይሬክተር የሆነችው ጀሚላ ራኪብን በመጋበዝ የተካሄደው ስብስባ ሰላሳ የሚጠጉ ኢትዮጲያውያን የተገኙበት ሲሆን ፣ የማእከሉ ዋና ዳይሬክተርም ስፊውን ግዜ በመውስድ ሰለ ማእከሉ መስራች ዶር ጂን ሻርፐ ምርምሮችና ስራዎች አብራርታለች።

ላለፉት ሰላሳ አመታትም በጂን ሻርፐ ጥናቶች እገዛ ውጤት ያስመዘገቡ አገሮችን ነባራዊ ሁኔታ በከፊል አብራርታ ህዝባዊ ነውጥ አልባ ትግል እጅግ መታቀድ ያለበት እንደሆነ በመጠቁም ሲሳካም ለምን እንደተሳካ ሲከሽፍም ለምን እንደከሽፈ ማጥናት እንደሚገባ አስረድታለች በተጓዳኝም በርካታ መስረታዊ ጽንስ ሃሳቦችን የተነተነች ሲሆን ከተስብሳቢው በርካታ ጥያቄዋችም ተነስተዋል በነውጥ አልባ ትግልንና ወታደራዊ ትግልን በማጣመር ሁለገብ የሚባለው የትግል ስልት ጥናት እየተደረገበት እንደሆና አመርቂ ውጤት ሊያስከትል እንደሚችልም ጠቁማለች ።
ውይይቱም 15: 30 ላይ ቢጠናቀቅም በቀጣይ ጥቂት ወራት ውስጥ ተመልሳ በመምጣት ስፋ ያለ ስልጠና እንደምትስጥ ለራዲዬ ክፉላችን አስታውቃለች።

No comments:

Post a Comment

wanted officials