Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, October 28, 2014

ቦሌ ከወሎ ሰፈር እስከ ደንበል ህንፃ በወረቀት መፈክሮች አሸብርቆ አደረ

  • etv propaganda 1 etv propaganda tikur shiber etv propaganda


ዛሬ ማክሰኞ ጥቅምት 18/2007 ከቦሌ ወሎ ሠፈር እስከ ደምበል ህንፃ ድረስ በወረቀት ላይ በተፃፉ መፈክሮች አሸብርቆ ማደሩን ቢቢኤን ራድዮ ዘገበ።
እንደራድዮው ዘገባ ከሆነ መብት መጠየቅ ሽብር አይደለም ፣ በመንግስታዊ ጥቁር ሽብር ተስፋ አንቆርጥም ፣ ትግላችን እስከ ድል ደጃፍ ይቀጥላል በሚሉ መፈክሮች በየቦታው ተለጥፈው ማደራቸው ታውቋል።
ሙስሊሙ ማህበረሰብ የጠየቀው ሰላማዊ ጥያቄ እስኪመለስ ተቃውሞውን በሰላማዊ መንገድ እየገለፀ ይገኛል።
- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/35779#sthash.ibb6d6WF.dpuf

No comments:

Post a Comment

wanted officials