Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, January 1, 2016

ሰበር ዜና: ከ44 በላይ የፖለቲካ፣የኃይማኖት እና የሲቪክ ማኅበራት እና የመገናኛ ብዙሃን ድርጅቶች ለዳር ድንበራቸው በአንድነት ቆሙ





ከ44 በላይ የፖለቲካ፣የኃይማኖት እና የሲቪክ ማኅበራት እና የመገናኛ ብዙሃን ድርጅቶች ለሱዳን ተላልፎ በተሰጠው እና ለማካለል ሂደት ላይ ያለው የድንበር ጉዳይ በመቃወም ለተባበሩት መንግሥታት አቤቱታ ሊያቀርቡ ነው።አቤቱታ ከሚያቀርቡት ውስጥ በአቶ ኢብሳ፣ብ/ጀነራል ከማል እና አቶ ሌንጮ ለታ የሚመሩት ሶስቱም የተለያዩ የኦነግ ድርጅቶች፣አርበኞች ግንቦት 7፣ሞረሽ ወገኔ፣በውጭ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን፣ፈርስት ኢጅራ ወዘተ ይገኙበታል።

No comments:

Post a Comment

wanted officials