Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, January 15, 2016

የኦሮምኛ ዘፈን አቀንቃኝና የመብት ተሟጋቿ ሀዊ ተዘራ ህይወት አሳሳቢ ነው

የኦሮምኛ ዘፈን አቀንቃኝና የመብት ተሟጋቿ ሀዊ ተዘራ ህይወት አሳሳቢ ነው
=============
ሱሉልታ ላይ በተደረገ ሰላማዊ ተቃውሞ በወታደሮች ድብደባ የደረሰባት የኦሮምኛ ዘፈን አቀንቃኝና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች የሆነችው ሀዊ ተዘራ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባት በመሆኗ ለህክምና ወደ ሆስፒታል ተወስዳለች ።

No comments:

Post a Comment

wanted officials