Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, August 14, 2014

ዩጋንዳ ካንባላ ውስጥ ሦስት ኢትዮዽያን በሸብርተኝነት ተጠርጥረው ታሰሩ።


ዩጋንዳ ካምፓላ በሸብርተኝነት ተጠርጥረው የታሰሩትን ኢትዮጲያዊያን ፖሊስ ጣቢያ ያጡአቸው ወገኖች የት እንደታሰሩ ለማወቅ ባደረጉት ጥረት ወደሌላ እስር ቤት ተዛውረዋል የሚል መረጃ እንዳገኙ ገልፀዋል፡፡
ጉዳያቸውም ወደፍርድ ቤት ሊመራ መሆኑን የዚህ አዲስ ወሬ ምንጮች የጠቆሙ ሲሆን የታሳሪዎቹ የመኖርያ ወረቀት ያንዱ ወቅቱ ያለፈና የሌላኛው ጨርሶ ማስረጃ የለውም መባሉ ታሳሪዎቹን ለመጎብኘትና የማስፈታት ጥረት ለማድረግ አስቸጋሪ እንዳደረገው ምጮች ገልፀዋል።
የሁጋንዳ ፖሊስ ኢትዮዽያኖቹን ለማሰር ያቀረበው የአሸባሪነት ውንጀላ ከህወሀት መራሹ የኢትዮዽያ መንግስት ጋር ተያያዚነት አንዳለው ያሳወቁት ምንጮች ወደ አገራቸው ቢመለሱ ከፍተኛ ችግር ውስጥ ሊገቡ እንደሚችሉ ፍርሀታቸውንም ጨምረው ገልፀዋል።

No comments:

Post a Comment

wanted officials