Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, August 14, 2014

በጋዜጠኞች ላይ የተከፈተው የክስ ዘመቻ ቀጠለ፤ እንቁ እና ጃኖ መጽሄቶችና አዘጋጆች ተከሰሱ (የክስ ቻርጁን ይዘናል)

የሕወሓት አስተዳደር የፍትህ ሚ/ር ሃሳብን የመግለጽ መብታቸውን ተጠቅመው በመሥራት ላይ የሚገኙት ጋዜጠኞች
ላይ የክስ ፋይል መክፈቱን ተያይዞታል። ከትናንት በስቲያ በሎሚ መጽሔትና በአዘጋጁ ግዛው ታዬ፣ ትናንት በአፍሮ ታይምስ
እና በአዘጋጁ ቶማስ አያሌው ላይ የተከፈተው ክስ ዛሬ ቀጥሎ በእንቁ መጽሔትና አዘጋጁ አለማየሁ ማህተመወርቅ እና በጃኖ
መጽሔትና በአዘጋጁ አስናቀ ልባዊ ላይ ክስ ተመስርቶ የክስ ቻርጅ ደርሷቸዋል።
የክስ ቻርጆቹን ተመልከቷቸው።ምርጫ እየደረሰ ባለበት በዚህ ወቅት በጋዜጠኞች ላይ እንዲህ ያለው አፈና መፈጸሙ ብዙዎችን እያስቆጣ ይገኛል።

No comments:

Post a Comment

wanted officials