Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, August 21, 2014

(Breaking News) 7 ጋዜጠኞች ሃገር ጥለው ተሰደዱ

(Breaking News) 7 ጋዜጠኞች ሃገር ጥለው ተሰደዱ

  • 3348
     
    Share
ጋዜጠኛ ቶማስ አያሌው
ጋዜጠኛ ቶማስ አያሌው
ጋዜጠኛ ግዛው ታዬ
ጋዜጠኛ ግዛው ታዬ













(ዘ-ሐበሻ) መንግስት ሰሞኑን በነጻው ፕሬስ አባላት ላይ የጀመረውን ሰዶ የማሳደድ ተግባር ሰለባ የሆኑት 7 ጋዜጠኞች ሃገር ጥለው መውጣታቸውን ለዘ-ሐበሻ የደረሰው ሰበር ዜና አመለከተ::
ከሰሞኑ በፍትህ ሚ/ር ክስ የተመሰረተባቸው እነዚሁ ጋዜጠኞች የሎሚ መጽሔት, የአፍሮ ታይምስ ጋዜጣና እና የጃኖ መጽሔት አዘጋጆች ሲሆኑ እነርሱም
1ኛ. ጋዜጠኛ ቶማስ አያሌው
2ኛ. ጋዜጠኛ ዳንኤል ድርሻ
3ኛ. ጋዜጠኛ ግዛው ታዬ
4ኛ. ጋዜጠኛ አስናቀ ልባዊ
5ኛ. ጋዜጠኛ ሰናይ አባተ
6ኛ. ጋዜጠኛ ሰብለወንጌል መከተ
7ኛ. አቦነሽ
የተባሉ ሲሆን ዝርዝሩን ወደ በሁዋላ ይዘን እንመለሳለን::

No comments:

Post a Comment

wanted officials