Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, November 28, 2014

ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ 02.12.2014 BERLIN ሰአት 08:30 (ጠ/ሚ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ወደ በርሊን ጀርመን መምጣት መክንያት በማድረግ)

ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ 02.12.2014 BERLIN ሰአት 08:30

ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚቴ
የአለም ሰብአዊ መብት ቀን በሚጀምርበት ሳምንት የኢትዮጵያን አምባገነን ስርአት ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ወደ በርሊን ጀርመን መምጣት መክንያት በማድረግ
ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተዘጋጅቶዋል
የሰላማዊ ሰልፍ አላማ
1,በኢትዮጵያ ውስጥ የታሰሩት የፖሊቲካ  እስረኞች በጠቅላላ ባስቸኩዋይ  እንዲፈቱ
2,ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረገውን የሰብአዊ መብት ረገጣ እንዲቆም
3,ኢትዮጵያውያንን የሚያፈናቅሉ የሸንኮራ  አገዳ እርሻ  እና መሬት ቦንድ በዶቸ ባንክ በኩል ለዉጭ ነጋደዎች በዶላር ሽያጭን በመቃወም የጀርመን መንግስት እንዲሁም ያገሩ ነጋዴዎች እና
ዶቸ ባንክ ጸረ ሰብአዊነት ወንጀል ላይ መካፈሉን እንዲያቆሙ
4,የጀርመን መንግስት በኢትዮጵያ ውስጥ በስልጣን ላይ ላለው አምባገነን ስርአት የሚሰጠውን ድጋፍ እንዲያቆም
እንጠይቃለን !!!
በዉጭ ጉድይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፊትለፊት ኣልፎ ወደ Kanzler Amt ጽ/ቤት ፊትለፊት ቀጥሎም ወደ
Potsdamer Platz Deutsche Bank ፊትለፊት
ቀጥሎም የእርዳታና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ጽ/ቤት ፊትለፊት
ከዛም በ SPD ዋና ጽ/ቤት ላይ ያበቃል

ሰልፉ የሚጀምርበት ሰአት 08:30
ሰልፉ የሚጀምርበት ቦታ Neptunbrunnen
Spandauer Straße 10178 Berlin
Nähe  Rotes Rathaus

Info Tel:. 0160-4357232
menschenrecht-ethiopia@hotmail.de

No comments:

Post a Comment

wanted officials