Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, January 19, 2015

ዛሬ አዲስ አበባ በጥምቀት በዓል ላይ ከወያኔ ፖሊሶች ጋር በተፈጠረ ግጭት በርካታ ወገኖች ተጎዱ፥ የአንድ ሰው ህይወት አለፈ


ዛሬ አዲስ አበባ በጥምቀት በዓል ላይ ከወያኔ ፖሊሶች ጋር በተፈጠረ ግጭት በርካታ ወገኖች ተጎዱ፥ የአንድ ሰው ህይወት አለፈ





ዛሬ በአዲስ አበባ የጥምቀት ባህል ላይ የቅዱስ አባታችን ተክለሃይማኖት የታቦት ሽኝት ላይ ከወያኔ ደጋፊዎችና ሰላዮች ጋር በተፈጠረ ግጭት በርካታ ወገኖች የቆሰሉ ሲሆን የአንድ ሰው ህይወት አልፏል። በግጭቱ ወቅት የፌዴራል ፖሊሶች ከወያኔ ደጋፊዎች ጎን ተሰልፈው ወጣቶችን በፋሽስታዊ ጭካኔ ግንባራቻው እስኪተረተር ሲደበድቧቸውና በመኪና ሲገጯቸው ይታይ ነበር። በሌላ በኩል የሰማያዊ ፓርቲ አባላት የወያኔ ፖሊሶችን ወከባ በመቋቋም ሰማያዊ ቲሸርታቸውን ለብሰው በዓሉን ለማክበር ወጥተዋል።






No comments:

Post a Comment

wanted officials