Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, April 4, 2015

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በንብ መንጋ ተሸብሮ ዋለ


በንብ መንጋ የኢትዮጵያ አየር መንጋ ሲታመስ እንደዋለ የዜና ምንጮች ገለጹ፡፡ በነበረው የንብ መንጋ 5 ሰዎች ለከፍተኛ ጉዳት ተዳርገው በሃያት ሆስፒታል እርዳታ እየተደረገላቸው ሲሆን በአብዛኛው እዛው የመጀመሪያ እርዳታ ተደርጎላቸዋል፡፡ ብዙሃኑ የመተንፈሻ እክል አጋጥሞቸው የመተንፈሻ ኦክሲጅን ተገጥሞላቸው ነበር፡፡መነሻው እዛው አየር መንገዱ አካባቢ ካለው ቱቦ ይሆናል በማለት ጉዳዩ የሚመለከታቸው የአር መንገዱ ሰራተኛ ገልጸዋል፡፡
እንደኔ አስተያየት ከሆነ በኢንጂነር ይልቃል አላግባብ የሆነ የጉዞ እገዳ ምክንያት ቁጣቸውን ለመግለጽ አምላክ የላካቸው መልክተኞች ይሆናሉ ብዬ እገምታለው እንካን የኢትዮጵያ ህዝብ ግፍ የደረሰበት ቀርቶ በወያኔ ላይ እንስሳት እንካን የግፍ አገዛዝ በቃ በማለት ቁጣቸውን በዛሬው እለት አሳይተዋል ፡፡ 




 የናንተን አስተያየት ደግሞ አክሉበት

No comments:

Post a Comment

wanted officials