ዘ-ሐበሻ
አይሲኤል በሊቢያ አንገታቸውን ከቀላቸው እና ከገደላቸው ኢትዮጵያውያን መካከል የ3ኛው ኢትዮጵያዊ ማንነት ታውቋል:: የሌሎቹም ማንነት እንዲሁ ማጣራቱ እየቀጠለ ሲሆን በአይሲኤል ሕይወቱን ሊቢያ ውስጥ አንገቱን በመቀላት ያጣው ወንድማችን ዳንኤል ሓድሽ እንደሚባል በሶሻል ሚዲያዎች የተሰራጩት መረጃዎች አመልክተዋል:: ከትግራይ የመጣው ወጣቱ ዳንኤል ፎቶ ግራፉ የሚከተለው ነው::



አይሲኤል በሊቢያ አንገታቸውን ከቀላቸው እና ከገደላቸው ኢትዮጵያውያን መካከል የ3ኛው ኢትዮጵያዊ ማንነት ታውቋል:: የሌሎቹም ማንነት እንዲሁ ማጣራቱ እየቀጠለ ሲሆን በአይሲኤል ሕይወቱን ሊቢያ ውስጥ አንገቱን በመቀላት ያጣው ወንድማችን ዳንኤል ሓድሽ እንደሚባል በሶሻል ሚዲያዎች የተሰራጩት መረጃዎች አመልክተዋል:: ከትግራይ የመጣው ወጣቱ ዳንኤል ፎቶ ግራፉ የሚከተለው ነው::
No comments:
Post a Comment