Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, April 22, 2015

የISIS ሰለባ ከሆኑት መካከል አንዱ የሆነው ወንድማችን ዳንኤል ሓድሽ

 ዘ-ሐበሻ


አይሲኤል በሊቢያ አንገታቸውን ከቀላቸው እና ከገደላቸው ኢትዮጵያውያን መካከል የ3ኛው ኢትዮጵያዊ ማንነት ታውቋል:: የሌሎቹም ማንነት እንዲሁ ማጣራቱ እየቀጠለ ሲሆን በአይሲኤል ሕይወቱን ሊቢያ ውስጥ አንገቱን በመቀላት ያጣው ወንድማችን ዳንኤል ሓድሽ እንደሚባል በሶሻል ሚዲያዎች የተሰራጩት መረጃዎች አመልክተዋል:: ከትግራይ የመጣው ወጣቱ ዳንኤል ፎቶ ግራፉ የሚከተለው ነው::


No comments:

Post a Comment

wanted officials