Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, May 27, 2015

ተቃዋሚዎች የህዝብ ድምጽ ተሰርቋል የሚል ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ ሊጠሩ ነው

11180611_976488465717327_5626230407392496810_n

– ምእራባውያን ዲፕሎማቶች ወያኔን እና ተቃዋሚዎችን ለማስማማት ደፋ ቀና እያሉ ነው:: 
– ወያኔ እና የምርጫ ቦርድ ባለስልጣናት አሸናፊነታቸውን ለማወጅ እየመከሩ ነው::
 – አለማቀፍ ሚዲያዎች እፍረት ያሌለበት ምርጫ ብለው የመሰከሩለት ወያኔ ፍርሃት ለቆበታል::
 – ምርጫው ጋር በተያያዘ የተገደሉ ዜጎች አራት ደርሰዋል:: 
– ታዛቢዎችን እና እጮዎችን ጨምሮ በምርጫው ቀን በተደረገ አፈሳ በመላው ሃገሪቱ ከ500 በላይ ዜጎች ታስረዋል::
 – የአፍሪቃ ሕብረት የታዛቢዎች ቡድን የድምፅ መስጪያ ኮሮጆዎች ድምፅ ከመሰጠቱ በፊት ባዶ መሆናቸዉን ለማረጋገጥ ቢጠይቁ እንዳልተፈቀደላቸዉ፤ ኮሮጆዎቹ የቅደም ተከተል መለያ ቁጥር እንዳልተሰጣቸዉ እና የሐገር ዉስጥ ታዛቢዎች ተሳትፎ እጅግ ደከማ እንደነበር አስታዉቋል። Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) 

- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/41748#sthash.6dy3LyXS.dpuf

No comments:

Post a Comment

wanted officials