Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, June 25, 2015

በአዲስ አበባ አይሲኤስን ለመቃወም ሰልፍ የወጣችው ወ/ሮ ንግስት ወንድይፍራው እስራት ተፈረደባት





አረመኔው የሕወሓት መንግስት አይ ኤይ አይ ኤስ በኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ላይ ላይ የፈፀመውን ዘግናኝ ድርጊት ለመቃወም በተጠራው ሰልፍ ሰበብ የታሰረችው ወ/ሮ ንግስት ወንዲፍራው ዛሬ ሰኔ 17/2007 ዓ.ም ቄራ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ቀርባ የ8 ወር እስራት እንደፈረደባት ከሰማያዊ ፓርቲ የተገኘ መረጃ አመለከተ::

“የውጭ ሬሳ የአገር አንበሳ” እየተባለ የሚጠራው ይኸው አረመኔው የሕወሓት አስተዳደር አይሲኤስን ለመቃወም የወጡ በርካታ ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያኑን ያሰረ ሲሆንከነዚህም ውስጥ ንግስት ወንዲፍራው ግንቦት 19/2007 ዓ.ም ያለ ማዘዣ ከ3 አመት ልጇ ጋር በፖሊስና ደህንነቶች ተይዛ 6ኛ ፖሊስ ጣቢያ ታስራ መቆየቷ ይታወሳል::

No comments:

Post a Comment

wanted officials