Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, June 29, 2015

በጀርመን፣ ዱስለዶረፈ ኢትዮጵያውያን አንዳርጋቸው ጽጌ ይፈታ ዘንድ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ

የነጻነት ታጋዩ አንዳረጋቸው ጽጌ በዘረኛው የወያኔ ደህንነት ሃይል ከየመን ታፍኖ ከተወሰደና በዚሁ ዘረኛ እስር ቤት የተወረወረበትን ሰኔ 16 2007 ዓ.ም. (ጁን 23 2015) አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ፤ በቦን፤ ኮሎኝ፤ ዶስልዶርፍና እንዲሁም ራቅ ካለው ፈራንክፉርት ከተሞች የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን በኖርድ ራይን ዌሰትፋለን ዋና ከተማ ዱስለዶረፍ በሚገኘው የብሪቴን ኮንሱላት ፊትለፊት በመገኘት የእንገሊዝ መንግስት ዜጋ የሆነውን አንዳርጋቸው ጽጌን እንዲፈታ የእንግሊዝ መንግስት በወያኔ ላይ ጫና እንዲያደርግ ድምጻቸውን አሰሙ።
Protest in Germany Dusseldorf
Protest in Germany Dusseldorf
Protest in Germany Dusseldorf

No comments:

Post a Comment

wanted officials