Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, June 20, 2015

ባህርዳር ስራ አጥ ምሩቃን በህወሃት ደህንነቶች ታፍነው እየተወሰዱ ነው

በባህርዳር ከተማ ትምህርታቸው ጨርሰው መንገድ ላይ ሲንቀሳቀሱ የተገኙት ወጣቶች ቦዞኔ እየተባሉ በጸጥታ አካላት ተገፈው ቤሻንጉል ወደሚገኘው የመንግስት እርሻ እንዲሰሩ መወሰዳቸው የተገኘው መረጃ አስታወቀ።
ምንጮቻችን ከቦታው እንደገለፁት በባህርዳር ከተማ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆች ተመርቀው ስራ ያላገኙት ወጣቶች እለታዊ ንሮአቸውን ለመምራት ሲንቀሳቀሱ ስለተገኙ ብቻ በስርዓቱ ካድሬዎችና የፀጥታ ሃይሎች ቦዞኔ ተብለው እንዲያዙ ከተደረገ በኋላ ምንም ዓይነት የምግብና የህክምና አቅርቦት ወዳልተዘጋጀለትና ቤንሻንጉል ውስጥ ወደ ሚገኘው የመንግስት የጥጥ እርሻ ተወስደው በግድ እንዲሰሩ መደረጉን ተገለፀ።

No comments:

Post a Comment

wanted officials