Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, August 22, 2015

የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አቶ ሙሉነህ እዩኤል ስለ አሰብ ወደብ ተናገሩ


የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አቶ ሙሉነህ እዩኤል ስለ አሰብ ወደብ ተናገሩ


“[ሕወሓቱ] ሰውዬ ስቃወም አይቶ እናንተ ከምባታዎችን ሰው ያረግናችሁ እኛ ነን እንዴት ትቃወመናለህ አለኝ”
“ተወልደ ማዕከላዊ እስር ቤት ውስጥ ወ/ሮ እማዋይሽን ጡታቸውን በምላጭ እየተለተለ ሽንታም አማራ እያለ ነው የሰደባት”
“ገመቺስን ብልቱ ላይ በላስቲክ ውሃ አንጠልጥለው እየገረፉት በኦሮሞነቱ ሲሰደብ ነበር”
“ወያኔ አሜሪካ በጣም ታስፈልገዋለች:: [አሜሪካን ለማስደሰት] በምስራቅ አፍሪካ አካባቢ ቅጥረኛነቱን በደንምብ ማሳየት ይኖርበታል”
– የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አቶ ሙሉነህ እዩኤል

<iframe width="854" height="480" src="https://www.youtube.com/embed/10d1SPqPDG0" frameborder="0" allowfullscreen></iframe>


No comments:

Post a Comment

wanted officials