Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Sunday, August 9, 2015

“ኢሕአዴግ በአባሎቻችንና በደጋፊዎቻችን ላይ የበቀል ርምጃ እየወሰደብን ነው” – መድረክ

9D86E3D7-DB38-436A-A7B8-C4A4683FA901_w640_r1_s
ኢሕአዴግ በአባሎቹ፤ በየጋፊዎቹና የፓርቲው ደጋፊ ናቸው ተብለው በሚታሰቡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ የበቀል እርምጃ እያደረሰ መሆኑን በመግለፅ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ክሥ አሰማ፡፡
ኢሕአዴግ በአባሎቹ፤ በየጋፊዎቹና የፓርቲው ደጋፊ ናቸው ተብለው በሚታሰቡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ የበቀል እርምጃ እያደረሰ መሆኑን በመግለፅ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ክሥ አሰማ፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በኦሮሚያ፣ በትግራይ እንዲሁም በአዲስ አበባ ሰዎች እየታሠሩ፣ አርሶ አደሮች ከየመኖሪያቸውና ከየእርሻዎቻቸው እየተፈናቀሉ ናቸውም ብሏል፤ መድረክ አክሎ፡፡
ጽዮን ግርማ የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናንና የሥራ አስፈፃሚ አባሉን አቶ ገብሩ አሥራትን አነጋግራ የሚከተለውን ዘግባለች፡፡
“ኢሕአዴግ በአባሎቻችንና በደጋፊዎቻችን ላይ የበቀል ርምጃ እየወሰደብን ነው” መድረክ

- See more at: http://satenaw.com/amharic/archives/9439#sthash.VFYJJ4Yk.dpuf

No comments:

Post a Comment

wanted officials