Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, March 31, 2016

“ፂላ ካልሆንክ አትሠራም” (ዳግማዊ ጉዱ ካሣ – አዲስ አበባ)

“ፂላ ካልሆንክ አትሠራም” (ዳግማዊ ጉዱ ካሣ – አዲስ አበባ)

ዳግማዊ ጉዱ ካሣ (አዲስ አበባ)
ትግሬ የሆንሽ እያንዳንድሽ ጥርስሽን ነክሰሽ አንብቢና እውነቱን ተረጂ “ውሸታም፣ ዘረኛ… ምናምን” እያልሽ ራስሽን አታሞኚ- ራስን ማሞኘት ዱሮ ቀረ፤ እውነቱን ማገፈትና እመሸበት ማደር ነው ተንግዲህ እሚያዋጣ፡፡ የምልሽ ሁሉ እውነትና መነገር ከሚገባው (ስለነሱ በማፈርና በመሳቀቅ) ሊነገር የሚችለውን በጣም ትንሹንና ገራገሩን ብቻ በመምረጥ ነው የምነግርሽ፡፡ በተቀረ የወንድሞችሽ ጉድ በአንድና በሁለት ገጽ ወረቀት ይቅርና ሰማይ ብራና ውቅያሶች ቀለም ቢሆኑ ተጽፎ አያልቅም፡፡ አሁን የምነግራችሁ በአብዛኛው ከእኔና የኔ አይደለም፡፡ በቅርብ የማውቀውና  ወደሥራ ሊሄድ መንገድ ላይ ሊፍት የሰጠሁት አንድ በግል ሥራ ተዳዳሪ ወጣት ከደቂቃዎች በፊት የነገረኝን ነው የምነግራችሁ፡፡ በዚህ ዘመን ማንኛውንም ትግሬ ያልሆነ ሰው በመንገድ ወይም በመዝናኛ ሥፍራ አግኝታችሁት ስለዘመኑ የወያኔ አገዛዝ በዘር ላይ የተመሠረተ ግፍና በደል ሲናገር ብትሰሙት ታብዳላቸሁ፡፡  በሀገራችን ቀርቶ በሌላው ዓለም ታሪክ ታይቶም ሆነ ተሰምቶ የማያውቅ የሚዘገንን የዘረኝነት አገዛዝ በኢትዮጵያ በይፋ ተተክሎ ሕዝቡን ማስመረር ከያዘ እነሆ 25 ዓመታትን ሊደፍን ጥቂት ጎምዛዛ ቀናት ብቻ ይቀሩታል፡፡ ስሙን ለውጨዋለሁ፡፡ ቁም ነገሩን ብቻ ሳልጨምር ወይም ሳልቀንስ አወጋችኋለሁ፡፡
ሃይ ዳግማዊ፣ እንደምን አደርክ፡፡ ወደ … ነው አይደል የምትሄደው?
ሰላም ቢኒያም፣ እንደምን ሰነበትክ፤ አዎ፣ ወደ … ወደ መሥሪያ በቴ ነው የምሄደው፡፡
ቢኒያም –  እንግዲያውስ እባክህን አብሬህ ልሂድ፡፡ ታክሲ የሚባል ነገር የለም፡፡ በዚያ ላይ ለሥራ የተቀጣጠርኩት ሰው ስለሚያመልጠኝ በቶሎ መድረስ አለብኝ፡፡….
ችግር የለም ወጣት ቢንያም፣ ሥራ እንዴት ነው? ሠርግህን ብቻህን በላኸው አይደል? ይሁን ግዴለም፡፡ ሙሽሪት ለመደች?  ወሬ መቼም አይደበቅም እንዝርቱን ደጋኑን ላኩልኝ ማለቷን ሰምቻለሁ፡፡…
ሥራ ምንም አይልም፡፡ ግን ምን ታደርገዋለህ፡፡ እዚህ አገር ፂላ ካልሆንከ መሥራትም መኖርም  አትችልም፡፡ በጣም ተስፋ የሚያስቆርጥ ነገር ነው ያለው እባክህን፡፡ እኔ ደግሞ አንደምታውቀው ሲያቀብጠኝ ዐማራ ሆኜ ተፈጥሬ – ውይ ዳግምዬ ምነው ትግሬ በሆንኩ ኖሮ ዐማራነት ሰለቸኝ – እናማ ቅብጥ ሲያደርገኝ ዐማራ ሆኜልህ የቀባጭ ምሴን እያገኘሁ ነው፡፡ ፈጣሪን ምን በድየው ይሆን ዐማራ ያደረገኝ? ምን ቸገረው ዐድዋ መሀል ላይ ፈጥሮኝ ቢሆን ኖሮ!…
እንዴ ቢኒ … እንዲህ ባለቅኔ ሆነሃል እንዴ? ደግሞ ብለህ ብለህ ተፈጥሮን በምርጫ ልታስኬደው አማረህ? ሆ! ትግሬ ሆኖ መፈጠርም እኮ የራሱ ችግር ሊኖረው ይችላል፡፡ መቼስ ሁሌ ፋሲካ የለ ቢኒ…
ኧረ የራሱ ጉዳይ! ዛሬ ከምሞት ነገ ብሞት ይሻለኛል፡፡ አሁን እኮ ከተማውን ሁሉ ብታየው ካለትግሬ እንደልቡ የሚነግድ፣ ካለ ትግሬ እንዳሻው የሚዝናናና የሚፈነጥዝ፣ ካለትግሬ የሚዘባነን፣ ካለትግሬ ፎቅ የሚሠራ፣ ካለትግሬ ምርጥ ምርጡን የሚዘርፍና የሚቆጣጠር፣ ካለትግሬ ሥልጣን የሚይዝ፣ ካለትግሬ የሚገዛ የሚነዳ… በጭራሽ የለም፡፡ አንተ ከቢዝነሱ ዓለም የራቅህ ስለሆንክ ብዙም ላታውቅ ትችላለህ፡፡ በከተማው እየተሠራ ያለው የትግሬ ፊንታ እኮ ቀላል እንዳይመስልህ፡፡ ጨረታ ብታስገባ ትግሬ ካልሆንክ ይጥሉብሃል፡፡ የትም ቢሮ ብትባ ትግሬ ካልሆንክ ጀርባህ ይጠናና አገልግሎት አታገኝም ወይም የሎተሪ ያህል ከስንት አንዴ ይሳካልሃል – ሊያውም ወገብ የሚቆምጥ ጉቦ ከፍለህ፡፡ እባክህን አታናዘኝ ወንድሜ፡፡
አንተም የትናንቱ ቢኒያም እስከዚህ ተማረሃል ማለት ነው?
ምን መማረር ብቻ፣ የሚዋጋ ኃይል ቢነሣ ቢያንስ በሾፌርነት ለማገልገል ቆርጫለሁ፡፡ ዘረኝነቱ ጠነባኝ፤ እንዳንዳች ነገር ከረፋኝ፡፡ በናንተ ጊዜም እንዲህ ነበር እንዴ ዳጊ? ማለቴ እነሱ የሚሉት የዐማራ ገዢ ምንትስ በሚሉት ዘመን እንደዚህ ዓይነት የከረፋና የጠነባ ዘረኝነት ነበር?
አየ ቢኒ – ዐማራ እንዲህ ያለ ዐመልና ጠባይ ቢኖርበት ኖሮ ወያኔ ከደደቢት መች ትወጣ ነበር፡፡ ዐማራን የጎዳው እኮ ቦርቃቃነቱ ነው – ሀገራዊ እንጂ ጎሣዊ አስተሳሰብ የለውም፡፡ የአንድነት እንጂ በሸጥና በጎጥ ወርዶ የመወተፍ ጠባይ በዐማራ ዘንድ የለም፡፡ እንዲህ ዓይነት አስተሳሰብ ቢኖረው ኖሮማ የጎጃምና የጎንደር፣ የወሎና የሸዋ ግዛቶች ይሄኔ በፋብሪካና በዩኒቨርስዎች ይጥለቀለቁ አልነበረምን? እንኳንስ ዱሮ አሁንም ቢሆን – ከስንትና ስንት ወያኔያዊ የሥነ ልቦናና የመሣሪያ ድብደባ በኋላ ዐማራ ወደዚህ ዝቃጭ የዘረኝነት አስተሳሰብ ሊወርድ አልቻለም፡፡ የወያኔ መውደቂያ ሰበብም ይሄው በመሆኑ ወያኔዎች በዐማራ አለመኮማተር – አለመጥበብ –  ክፉኛ ይበሳጫሉ፤ ይጨነቃሉም – መፍትሔዎች በችግሮች ውስጥ ተጸንሰው እንደሚገኙና ቀናቸው ሲደርስ እንደሚወለዱ እነሱም እንዳቅሚቲ ባላቸው ግንዛቤ ያውቃሉና የዐማራ በተቆፈረለት ቦይ ያለመፍሰስ ያልጠበቁት ክስተት አጥፊያቸው መሆኑን ሳይረዱት አልቀሩም፡፡
የሆነ ሆኖ ምን ችግር ደርሶብህ ነው እንዲህ በወያኔ ዘረኝት የተንገፈገፍከው? ደግሞም ልጅ ነህ፤ እንደምገምተው እንደብዙዎች ወጣቶች ለሆድህ የምታዘነብልና በነሱ አምሳል የተቀረጽክ ትመስለኝ ነበር፡፡
እንዴ! ያን ያህልማ ለወጣቶች ዝቅ ያለ ግምት አይኑርህ፡፡ ዳግም – አታውቃቸውም እንዴ እነዚህን ምስጦች? ተመልከት – እኔ እጁን ይዤ የኔን ሥራ ያስተማርኩት ፂላ ዛሬ ከሁለት በላይ ኤሮትራክ አለው፡፡ የናጠጠ ከበርቴ ሆኗል፤ አንድ ብቻ ደግሞ እንዳይመስልህ፡፡ ዛሬ ከትግራይ ይመጡልህና አንድ አካባቢ አንገታቸውን ሰበር አድርገው አንዲት ደሳሳ ጎጆ ይከራያሉ – ከዚያ አንድ ዓመት እንኳን ሳይቆዩ ሕንፃ በሕንፃና ቦቴ በቦቴ ሲሆኑ ታያቸዋለህ፡፡ ከየት አመጡት? በአንጻሩ ደግሞ በጉ የመሀል አገር ሰው በቅጽበት ሲደኸይ ታየዋለህ፡፡ ሁሉ ነገር በደቂቃዎች ውስጥ ሲገለባበጥ ስታይ የት እንዳለህ ራሱ ሊጠፋህ ይችላል፡፡ እንደምታውቀው ይሉኝታና ትግሬ ከተለያዩ ቆዩ – ከነይሉኝታው የሚኖር ትግሬ ቢኖርም በኛም ሆነ በዘመዶቹ ዘንድ እንደሆላ በግ ነው የሚቆጠር- ዘመኑን ያልተጠቀመ ጅላጅል፤ እርግጥ ነው ይህን በማወቅ ካደረገው አስተዋይነትና ጽድቅ ነው – በሞኝነትና መንገዱን ባለማወቅ ከሆነ ግን ቢያንስ በሃሳብ ደረጃ ሞስኗልና የድርሻውን ታሪካዊ ምንዳ አያጣም፡፡
ትግሬውን ከዜሮ ሣንቲም ወደሚሊዮናት ያበቃው ብቸኛ ነገር ደግሞ ትግሬነቱ እንጂ ዕውቀቱና ችሎታው አይደለም – በልመና የትራንስፖርት ወጪ ዛሬ አዲስ አበባ የገባ አንድ ባላገር ትግሬ በወንድሞቹ ምሪትና ሁለንተናዊ እገዛ ነገ ጧት አንተን አደኽይቶና እትብትህ ከተቀበረበት መኖሪያህ አፈናቅሎ ዲታ ሲሆን ይታይህ – የኢትዮጵያ የወቅቱ ዕንቆቅልሽ፡፡ … ጨረታ ስንቀርብ የሚያሸንፈው እርሱ ነው፡፡ ባለፈው መከላከያ ባወጣው አንድ ጨረታ እኔ የመጨረሻ ትንሽ ዋጋ አቅርቤ ያ ያሰለጠንኩት ልጅ ግን ትልቅ ዋጋ አቅርቦ በትግሬነቱ ብቻ በልጦኝ አሸነፈ፡፡ እኔ ታዲያ ምንድን ነኝ? እንደርሱ እኩል ኢትዮጵያዊ ልባል እችላለሁ? አልችልም፡፡ አንዳችንን እውነተኛ ልጅ አንዳችንን የእንጀራ ልጅ እያደረጉ በአንዲት ሀገር ውስጥ የሚያበላልጡንና ታሪካዊ ባላንጣዎች እንድንሆን የሚፈርዱብን ለምንድነው? ጨረታ የሚያሸንፉት እነሱ፣ አለቀረጥ የሚነግዱት እነሱ፣ ሌላውን እያፈናቀሉ የንግድ ቤቶችን በርካሽ ዋጋና አለግብር የሚነግዱ እነሱ፣ አለምንም ቀረጥና ግብር ከውጭ ዕቃ እያ(ስ)መጡ ህጋዊ ነጋዴውን የሚያከስሩና ከሥራ ውጪ የሚያደርጉ እነሱ፣ ሰውን አለአበሳው እየከሰሱ የሚያስሩ፣ የሚያሳስሩ፣ የሚፈርዱ፣ የሚያስፈርዱ፣ የሚገድሉና የሚያስገድሉ እነሱ፣ ዐይን ዐይን የከተማ ቦታዎችን እየወሰዱ ቤት በመሥራትም ሆነ ባዶውን በሚሊዮኖች የሚቸበችቡ እነሱ .. አሁን እኮ በገንዘብ ዐብደዋል ማለት ትችላለሀ፡፡ ለይቶላቸው ዐበዱ አንጂ፡፡
ሌሎች ዜጎች ላይ ማሰሪያዎቻቸውን እያጠባበቁ በአሻንጉሊቶቻቸውና ለሁሉም እኩል በማይሠሩ ተለዋዋጭ የወንበዴ ህጎቻቸው እየቀየዱ እነሱ በኛ ላይ ተዘባነዋል፡፡ ምን እንዳዞሩብን አላውቅም፡፡ ስታያቸው ከአጠቃላዩ የሕዝብ ቁጥር አንጻር ብዛታቸው እዚህ ግባ የሚባል አይደለም፡፡ ነገር ግን ዋናው ብዔል ዘቡል ከነሱ ጋር ስላበረና እግዜሩም እኛን ስለከዳን እንዳሻቸው ሲያሩብንና ሲቀዝኑብን … አዎ፣ እደግምልሃለሁ  ጥሬ አራቸውን ሲከምሩብንና ሲጨመላለቁብን … ዝምባቸውን እሽ የሚል ጠፋ፡፡ እነሱ ምን ያድርጉ? ዝምታችንና ግፍና በደልን የመሸከም ችሎታችን እነሱን እያበረታ ስቃያችን የማያባራ ሆነ፡፡ ጥፋቱ የኛው ነው፡፡ በኛ ስቃይ ተወቃሹ ማንም ሳይን እኛው ራሳችን ነን፡፡ በእስካሁኑ ሁኔታ ተጨባጭና በግልጽ ሊታይ የሚችል ነገር አደረግን ከተባለ ራሳችንን ከእሳት አውጥተን በስደት – እየተጓሸምን ጭምር – ተነጣጥለን መኖር ነው፡፡
እንዴ፣ ይህ የምትለኝ የትግሬዎች የዘረኝት መድሎ እውነት ነው?
ምን ማለትህ ነው አቶ ዳግማዊ? ሌላው ቀርቶ የሰዓሊተ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን – እዚያ ታች ጉርድ ነው ጉምድ ሾላ እሚባለው አካባቢ ያለችው – ከዘበኛው ጀምረህ እስከ ደብር አለቃው ትግሬ አይደል እንዴ ኃላፊውና ቅጥረኛው? ይሄን ሳታውቅ ቀርተህ ነው? ፖለቲካውን ብቻ ሣይሆን የአምልኮት ቦታዎችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥረውት የለም እንዴ? አንዳንዴማ ሳስበው በኔና ባንተ ይቅር እንጂ “እግዜሩንም አግተውት ይሆን እንዴ?” ብዬ እስከማሰብ እደርሳለሁ፡፡ የሚታየው ነገር ሁሉ እኮ የህልምና የቅዠት እንጂ የእውን አይመስልም፡፡ የአንዲትን አገር አጠቃላይ የሥልጣንና የጥቅም ቦታዎች ለአንድ ጎሣ አስረክቦ ባዶ እጁን እያጨበጨበ በርሀብ የሚገረፍ ሌላ ሕዝብ ትጠቅስልኛለህ? የኛ ነገር እኮ ፈጣሪንም ሳያስገርም አይቀርም፡፡
ባለፈው ሰሞን አንዱ ብሶተኛ የነገረኝን እውነተኛ ታሪክ ልንገርህ ዳጊ? …
እስኪ ቀጥል በል፤እንዴት የሚገርም ታሪክ ነው እየነገርከኝ ያለኸው!
አንድ ጓደኛዬ በአንድ የወያኔ የንግድ ድርጅት ውስጥ የሒሳብ ሠራተኛ ነው፡፡ እርሱም እንደኔው ሲቀብጥ ዐማራ ሆኖ ነው የተፈጠረው፡፡ ልጁ በሙያው ዲግሪ ያለው ሲሆን በልምድም የተመሰከረለት ድንቅ ሠራተኛ ነው፡፡ በዚህ የሒሣብ ሠራተኛ ሥር ባለዲፕሎማ የትምህርት ደረጃና በዜሮ ዓመት የሥራ ልምድ አንዲት ጀማሪ ትግሬ ትቀጠራለች፡፡ መሥሪያ ቤቱን ጦሽ ትላለህ እንጂ ሰላም ባስ ብዬ አልነግርህም፡፡ ያ ዐማራ ደሞዙ ሰባት ሺህ ሲሆን የዚያች “ምርጥ ዘር” ደሞዝ ግን 12 ሺህ አካባቢ ነው፡፡ ይህን ዐይን ያወጣ ልዩነት በመግለጽ ደሞዙን እንዲያስተካክሉለት ሲጠይቅ የተባለው ደግሞ ለቁጩም ቢሆን በአንድ ዜግነት መጠራታችንን እንድንጠየፈው ያደርገናል፤ “እዚህ ማን አስሮ ያዘህ? ልትለቅ ትችላለህ!” ነው የተባለው፡፡ በዚህ መልክ በየመሥሪያ ቤቱ እየታዩ ያሉ አድልዖዎች እጅግ ብዙ ናቸው፤ ለተመሳሳይ ዲግሪ፣ ለተመሳሳይ የሥራ መደብ፣ ለተመሳሳይ ልምድና ችሎታ… ለትግሬውና ለሌላው የሚከፈለው ደመወዝ በአብዛኛው ይለያያል – በተለይ በመንግሥት ተብዬው የምሥጢር ጓዳዎች በሚሠሩ ሠራተኞች መካከል ይህ ችግር ጎልቶ እንደሚታይ ሰዎች ሲናገሩ እሰማለሁ – ለምሳሌ ሁለት ትግሬ  የጦር መኮንኖች ባለፈው ሰሞን በገነቡት ሕንፃ ላይ የሆነ ሥራ አሠርተውኛል፡፡ ከየት አመጡት? ሌሎች ለምን እንደነሱ አልሠሩም? ይህ ዓይነት የጥቅም መለያየት የተፈጠረው ትግሬውን በኢኮኖሚ ተጠቃሚ ለማድረግና ሌላው ግን ኮስምኖ እንዲቀር – ከሆዱም በላይ እንዳያስብ ለማድረግ ነው – “ኢኮኖሚውን የተቆጣጠረ ፖለቲካውንም ይቆጣጠራል” የሚሉት ጽዮናዊነት የተጠናወተው አመለካከት አላቸው ወያኔዎች፡፡ እየተሠራ ያለውን ግፍ እግዜር ከተመለከተውና የማይቀር ፍርዱን ከሰጠበት እውነት ለመናገር … ዳፋው ብዙና ተዝቆም የማያልቅ ነው – አሁንስ እንጃልን፤ እኔም ፈራሁ፡፡ እስካሁን ምንም አይመስለኝም ነበር፡፡ ሰዎች ሲናደዱ ሳይም ይገርመኝ ነበር፡፡ ዛሬ ዛሬ ግን ግርፋቱ እኔንም ውስጤን ዘልቆ ተሰማኝ፡፡ እነዚህ ወንጀለኞች እንዳንቀባበር እንኳን እያደረጉን ነው – የነጭ አፓርታይድ ቢያንስ እየመገበና በሽታህን በአግባቡ እያከመ ሰውነትህ ሳይጎዳ ያኖርሃል – እንደያ የሚያደርገውም ለራሱ ጥቅም ነው፤ ሥራ እንድትሠራለት፤ የነዚህ የጥቁር አፓርታይድ አራማጆች የሆኑ የትገሬዎች ዘረኛ አገዛዝ ግን ስም የለውም – በርሀብ ይቀጡሃል፤ በችጋር ይቀጡሃል፤ በሥነ ልቦና ጦርነታቸው ያሸማቅቁሃል፤ ህክምና እንዳታገኝ በማድረግ  ካላንዳች ጥይት በበሽታ ይረፈርፉሃል፡፡ እንዲህ እያደረጉህም ሥራህን በአግባቡ ቀጥ ብለህ እንድትሠራ ያስጠነቅቁሃል፡፡… በውነቱ ይህን ዘመን ለማስተካከል በጣም ብልኅ የታሪክ ወጌሻና ጥንቁቅ የፖለቲካ መሃንዲስ ያስፈልገናል፡፡ አለበለዚያ ሦርያና ኢራቅ በምን ጣማቸው? አሁን እንዲህ አፍረጥርጬ እውነቱን በአደባባይ ብናገር ብዙ ትግሬ አፍንጫውን እንደሚነፋብኝ አውቃለሁ፤ ግን እውነትን ለማየት ዐይንን እንደምንም መክፈትና ቢያጥበረብርም ከእውነት ፀሐይ ጋር መጋፈጥ እንጂ መሸፋፈንና መወሻሸት ለማንም አይጠቅምም፡፡ ተበልቶ እዳሪ ለሚሆን ምግብና ተጠጥቶ ሽንት ለሚሆን መጠጥ ተብሎ ሃቅ መካድ የለባትም፡፡ ኧረ ተወኝ ወንድሜ …
በል በደህና ዋልልኝ አቶ ዳግማዊ፡፡ አንተን ባላገኝ አራት ሰዓትም አልደርስም ነበር፡፡ እግዜር ይሁነን፡፡

No comments:

Post a Comment

wanted officials