Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Sunday, February 28, 2016

በአዲስ‬ አበባ ላይ የስራ ማቆም አድማ ተጠራ።



በአዲስ‬ አበባ ላይ የስራ ማቆም አድማ ተጠራ።
በአዲስ አበባ  ላይ የሚገኙ ታክሲዎች ኮድ 1 እና 3 እንዲሁም ሀይገር ባሶችን በዋናነት የተጠራ ቢሆንም ሌሎችንም አሽከርካሪዎች ያካተተ ከሰኞ የሚጀምር ለሁለት ቀናት የሚቆይ የስራ ማቆም አድማ ተጠርቶዋል።
አዲሱን የትራንስፖርት ህግ በመቃወም የስራ ማቆም አድማው የተጠራ ሲሆን በሁሉም አቅጣጫ ለሚንቀሳቀሱ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች መልዕክቱ በበራሪ ወረቀት ተበትኖ እንዲደርስ ተደርጎዋል። በተጨማሪም በአለም ገበያ ላይ ከፍተኛ የነዳጅ ዋጋ ቅናሽ ቢታይም በኢትዮጵያ ግን ይሄ ነው የሚባል ቅናሽ አልተደረገም የሚል ጥያቄም አብሮ ተነስቶዋል።

No comments:

Post a Comment

wanted officials