Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, February 29, 2016

ጥይት ፋብሪካው ወደ እስር ቤት ተለወጠ

ጥይት ፋብሪካው ወደ እስር ቤት ተለወጠ

የካቲት ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በአምቦ እና አካባቢዋ የሚካሄደውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ የሚታሰሩ ወጣቶች ቁጥር በመጨመሩ፣ ከአምቦ ወጣ ብሎ የሚገኘው የጥይት ፋብሪካ ወደ እስር ቤት መለወጡን ምንጮች ገልጸዋል።
በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በጥይት ፋብሪካው ግቢ ታስረው የሚገኙ ሲሆን፣ ብዙዎቹ ከባድ የሰብአዊ መብት ጥሰት ተፈጽሞባቸዋል።
በሌላ በኩል መንግስት የኦሮሞ የአገር ሽማግሌዎችን “በመሰብሰብ ህዝባዊ ተቃውሞው እንዲበርድ አስተዋጽኦ አድርጉ ፣ ይህን የማታደርጉ ከሆነ ግን በተናጠል እርምጃ እንወስዳለን፣ መንገዶች የሚዘጋጉ ከሆነ አውሮፕላን እንጠቀማለን ” እያሉ በማስፈራራት ላይ መሆናቸውን ምንጮች አክለው ገልጸዋል።
harar

No comments:

Post a Comment

wanted officials