Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, January 21, 2017

ጥምቀት በዓል በጠንካራ ጥበቃ ስር መከበሩን ነዋሪዎች ገለጹ

https://o.twimg.com/2/proxy.jpg?t=HBhQaHR0cHM6Ly9nZGIudm9hbmV3cy5jb20vRTA4NjNGQUMtMEY5Ni00NzRCLUFFQjUtRDgxQjhCQzFBMDlGX213MTAyNF9taDEwMjRfcy5qcGcUgBAUrggcFIQGFJQDAAAWABIA&s=ONJIVrKNO-NghJL4jQaMm_IWHy5RBc7yetfWtBqclv8
በሌላ በኩል የጥምቀት በዓል አከባበርን በዩኒስኮ ለማስመዝገብ ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታውቃለች።
የጥምቀት በዓል አከባበርን በዩኒስኮ ለማስመዝገብ ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታወቀች።
በሌላ በኩል በኢትዮጵያ በአማራና በኦሮሚያ ክልል ከነበረው የተቃውሞ እንቅስቃሴ በኋላ የተከበረው የከተራና የጥምቀት በዓል ጠንካራ ፍተሻና ጥበቃ እንደነበር ተነግሯል።
ከተለመደው ውጪ ጳጳሳት ከታቦቱ ጋር በእግር ሲጓዙ እንዳልታዩ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
በተጨማሪም ከሌላ ጊዜ በተለየ ሁኔታ የቱሪስቶች ቁጥር ቀንሷል ተብሏል።
ዝርዝሩን ጽዮን ግርማ ይዛለች።

No comments:

Post a Comment

wanted officials