Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, January 28, 2017

የወያኔ ብሄራዊ መረጃ ተደማጭንት አላቸው የሚባሉ ግለስቦች እንዲታፈኑ በሚስጥር ማሳሰቡ ተሰማ

በብሄር ብሄረሰብ አስተዳደር ክልል ውስጥ የተዋቅሩ የብሄራዊ መረጃ ቅርንጫፍ አስተዳደር ባለስልጣን አካሎች እነርስም ተጠሪነታቸው ለክልል የደህንነት ብሄራዊ መርጃ ክንፍ የሆኑ የየወረዳው የፀጥታ ዘርፍ ሀላፊዋች በአካባቢያቸው የሚኖሩ የተቃራኒ ፓርቲ አባላቶችንና አመራሮችን የእለት ተእለት እንቅስቃሴ በማጥናት እንዲያቀርቡ ከብሄራዊ መረጃ የህዝብ ግንኙንት እና መምሪያ አምራር ባልስልጣናት ቀጭን ትእዛዝ ወርዶላቸዋል::
ብሄርዊ መረጃው ያወረደው ትእዝዝ በተለየ መልኩ ሕዝብን በማሳመን ተደማጭንት አላቸው የሚባሉ ግለስቦች እንዲታፈኑ የሚያዝ ከመሆኑ ባሻገር በሀገር አቀፍ ደረጃ በሽብርተኝነት ከተፈረጁ ፖርቲዎች ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ግንኙነት አላቸው ተብለው የሚጠረጠሩ 2000 ሺ ይሚጠጉ ግልስቦችን ስም ዝርዝር አዳብሎ ከጥብቅ አጽንኦት ጋር ያስተላለፈ ሲሆን ድንገትኝና አደገኛ ሐገርዊ ጥቃት በእነዚግለስቦች እንደተቀናበረ. አውስቷል::
የህወሀቱ ብሄራዊ የመረጃ ደህንነት ከተራ የአካባቢና የወረዳ ፀጥታ ዘርፍ ሀላፊዎች ጋር በብርቱ ያወራረደው ትእዛዝ አርበኞች ግንቦት 7 ለ 460 አባልት ህቡሕ አደራጆች ከፍተኛ የጥቅም በጀት ያፈሰሰ ነው ከማለቱ ባሻገር 900 የታጠቁና የተበተኑ ግዳጅ ተወጪዎች መሰማራታቸውን ፍንጭ ሰጥቷል::
ከህወሀት የወታደራዊ ደህንነት ኮማንድ ፖስት እውቅና ውጭ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ብሄራዊ መረጃ ስውር ደህንነቶች በብዛት እየተገደሉበት ከፍተኛ ችግር ላይ የወደቀው የመረጃው ክንፍ እጅግ በወረደ ሁናቴ ከአካባቢ የጸጥታ ዘርፍ ሐላፊዋች ጋር ለመስራት እንደተገደደ ምንጮቻችን አጣምረው ገልፀዋል::ጉድሽ ወያኔ

No comments:

Post a Comment

wanted officials