Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, October 13, 2016

ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ በዋስ እንዲወጣ የሰ/ጎንደር ዞን ከ/ፍ/ቤት ወሰነ።



ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ በዋስ እንዲወጣ የሰ/ጎንደር ዞን ከ/ፍ/ቤት ወሰነ።
ጉዳዩን የተመለከተው የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ኮሎኔል ደመቀ ዋስትና የሚከለክል ወንጀል አልፈጸሙም ብሏል።
ፍርድ ቤቱ በፌደራል ፍርድ ቤቶች መቅረብ ቢያስፈልገውም በጠበቃው ወይም ወኪሉ በኩል እርሱ በሌለበት መከራከር እንደሚችል ውሳኔ አስተላልፏል።
ምንጭ ጋዜጠኛ ሙሉቀን ተስፋው

No comments:

Post a Comment

wanted officials