Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, October 8, 2016

ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የእሬቻውን ጭፍጨፋ አስታከው የሽግግር መንግስቱ እቅድ ይፋ አደረጉ


ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የእሬቻውን ጭፍጨፋ አስታከው የሽግግር መንግስቱ እቅድ ይፋ አደረጉ | ሙሉ ንግግራቸውን ይዘነዋል

የአርበኞች ግንቦት 7 ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በትውልድ ቦታቸው ቢሾፍቱ የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት የፈጸመውን ግድያ አውግዘው በሽግግር መንግስቱ እቅድ ዙሪያ ተናገሩ:: ሙሉ መል ዕክታቸው ከአስመራ ደርሶናል ያድምጡት::

ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ እሬቻውን ጭፍጨፋ አስታከው የሽግግር መንግስቱ እቅድ ይፋ አደረጉ | ሙሉ ንግግራቸውን ይዘነዋል





No comments:

Post a Comment

wanted officials