Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Saturday, October 8, 2016

እብድ መስሎ የጎንደርን ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪን ሊያቃጥል ሲል በቁጥጥር ስር ዋለ

በጎንደር ከተማ ሽብር ላይ ተሰማርተው የነበሩት ሰወች እስካሁን 9 በቁጥጥር ስር ውለዋል ።
#ይህኛው ደግሞ በፎቶ እሚታየው እብድ መስሎ የጎንደርን ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪን ሊያቃጥል ሲል በቁጥጥር ስር ውላል ።
~ የሚገናኝበት የነበረውን SIM ካርድ አኝኮ ውጦታል ።

No comments:

Post a Comment

wanted officials