Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, October 11, 2016

ኢንጂነር ይልቃልን ጨምሮ የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶች መታሰራቸው ተሰማ::



የሰማያዊ ፓርቲን እስከባለፈው ሳምንት ድረስ ሲመሩ የቆዩት ኢንጂነር ይልቃል 
ጨምሮ የሰማያዊ ፓርቲ አመራር እና አባላት  አቶ ስለሺ ፈይሳ፣ አቶ ወረታው ዋሴ፣ ወ/ሪት ወይንሸት ሞላ፣ አቶ አዲሱ ጌታነህ ማዕከላዊ ፣ እያስጴድ መገናኛ እና ብሌን (?)   መታሰራቸው ተሰማ:: ከርሳቸው ጋር አብረው ሌሎች የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶች መታሰራቸው ተሰምቷል::
መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አውጥቻለሁ; እየታደስኩኝም ነው ባለ ማግስት ተቃዋሚዎችን እየጠራረገ ማሰሩን ተያይዞታል::
ከኢንጂነር ይልቃል በተጨማሪ አቶ ወረታው ዋሴ; ወይንሸት ሞላ እና ብሌን መስፍን እንዲሁም እያስጴድ ተስፋዬ በተለያዩ ቦታዎች በደህንነቶች ተይዘው መታሰራቸውን የዘ-ሐበሻ ምንጮች አስታውቀዋል::
ሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው ሳምንት ባደረገው ጉባኤ ኢንጂነር ይልቃልን ከሊቀመንበርነት ማንሳቱ ይታወሳል::

No comments:

Post a Comment

wanted officials