Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, December 27, 2016

ዘ-ሐበሻ ጠቅላላ ዕውቀት: በ2016 ዓ.ም ሕይወታቸውን ያጡ 19 ታዋቂ ኢትዮጵያውያን



(ዘ-ሐበሻ) የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ሊጠናቀቀ የ2 ቀናት ዕድሜ ቀርቶታል:: ባሳለፍነው የ2016 ዓ.ም ሕወሓት በሚመራው መንግስት የበርካታ ኢትዮጵያውያን ሕይወት አልፏል:: የእሬቻው ጭፍጨፋን ጨምሮ በበኦሮሚያ፣ ጎጃምና በጎንደር እንዲሁም በኮንሶ በተጨማሪም በዲላ ከተማ የተፈፈጸሙ የዘር ማጥፋቶችም ሳይጠቀሱ የማያልፉ ጠባሳዎቻችን ናቸው::
ይህን በሌላ ዝግጅት የምንመለስበት ይሁንና ለዛሬው የዘ-ሐበሻ የጠቅላላ ዕውቀት ዝግጅታችን ይዘን የቀረበነው በዚህ በተገባደደው 2016 ሕይወታቸውን ያጡ 19 ታዋቂ ኢትዮጵያውያንን ይሆናል:: የረሳናቸው ካሉ ቀድመን ይቅርታ እየጠየቅን እንድትመለከቱት እንጋብዛለን::

No comments:

Post a Comment

wanted officials