Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, December 27, 2016

በትግራይ ክልል መንግስት የአማራ ህዝብ ታሪካዊ ቅርሶች መዘረፋቸውን እቃወማለሁ



Abraham Zerihun እባላለሁ ። ሰሞኑን የትግራይ ክልል መንግስት ለብአዴን ተላላኪዎቹ በጻፈው ደብዳቤ ላይ በአማራ ክልል ውስጥ የሚገኙ ታሪካዊ ቅርሶችን በሙሉ ተሰብስብሰው ወደ ትግራይ እንዲላኩለት አዟል ። ከዚህ በፊት በርካታ የአማራ ህዝብ ታሪካዊ ቅርሶች መዘረፋቸውና ማንም ተጠያቂ ሳይኖረው መቅረቱ ይታወሳል ። አሁንም በብአዴን በኩል ሊሰበሰብ የታሰበው ታሪካዊ ቅርሶቻችን ወደ ትግራይ የመላክ ዘመቻ የአማራውን ህዝብ መብት የሚጋፋ በመሆኑ እነዚህ ቅርሶች ከነባር ቦታቸው መነሳት እንደሌለባቸው አምናለሁ ። ስለሆነም ይሄንን ህገ ወጥ የቅርስ ዘረፋ በጽኑ እቃወማለሁ ። የአማራ ህዝብ መብት ከቅርሶቻችን ጋር አብሮ ይከበር!!!
#Save_Our_Historical_Artifact
Image may contain: text

No comments:

Post a Comment

wanted officials