Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, December 30, 2015

ሰበር ዜና ወያኔ የሚመራዉ የመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ወታደራዊ ደህንነት በትናንትናዉ እለት ከ900 በላይ ወታደሮች ማጣቱን ለጠ/መከላከያ አሳዉቋል።





በዚሁ መረጃ መሰረት ወታደራዊ ደህንነቱ እንዳሳወቀዉ የሰሜኑ እዝ ዘመቻ መምሪያ እና ስምሪቱ ተመጣጣኝ የሆነ አስተላለፍ የላቸዉም! የወታደራዊ ፖለቲካ መምሪያዎችም በንቃትና በወቅታዊ ሁኔታዎዎች ከተጻራሪዎች አንሰዉ ተገኝተዋል! ሰራዊቱ የመዋጋት መንፈሱ ደካማ ነዉ! መግባባትና መከባበር በዉስጡ ጠፍቷል! የጎሳ መናጎጡ በእጅጉ እየከረረ በመምጣቱ አደጋ ላይ ነን
በተለይ በሰራዊቱ ዘንድ አስደንጋጭ ተብሎ የተወሰደዉ ከሰሞኑ በተደረጉ ዉጊያዎች ከተጻራሪ ሐይሎች የተኩስ እሩምታ የሰሙ ገበሬዎች ከኍላችን እየመቱን መሐል ላይ አጣብቂኝ ዉስጥ እየገባን ነዉ ሰራዊታችን ወደ ፊትና ወደ ኋላ መዋጋት ተስኖት እጁን እየሰጠ ሲሆን ከጀርባ የሚደበድቡን የራሳችን ሰራዊቶች ናቸዉ በማለት እርስ በእርሱ እስከመሞሻለቅ ደርሷል በዚህና በተለያዩ ምክንያቶች በሰሞኑ ብቻ በተደረጉ ጥቃቶች 900 ያህል ወታደሮች ተሰዉረዋል ሲል ብሶቱን አስተላልፏል።
ድል ለኢትዮ ጵያ ህዝብ ! !
ጉድሽ ወያኔ

d2256-amharademocraticmovementforce-ethiopia2

No comments:

Post a Comment

wanted officials