Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Friday, December 11, 2015

Breaking: People of Babbicha town in West Shawa kicked out police ወያኔ ከፊል ምእራብ ኢትዮጵያ ለቆ እየወጣ ነው





ባቢቻ፤ ምዕራብ ሸዋ: ከኢህአዲግ ታጣቂዎች እጅ ወጥታለች! ህዝቡ መናገሩን ቀጥሏል! ኢህአዲግ በቃህ!
ወያኔ ከፊል ምእራብ ኢትዮጵያ ለቆ እየወጣ ነው።
ባንቢቺ በምእራብ ሸዋ የምትገኝ ወደ ወለጋ መዳረሻ የምትገኝ ከተማ ስትሆን ህዝቡ የወያኔን ቅጥረኛ ኦፒዲዎ ካቢኔ አባላት ሲጠቀሙበት የነበረውን ቢሮዎች በመቆጣጠር ይመሩናል ያሏቸውን ሰውች በመምረጥ ህዝባዊ አስተዳዳሪ በማቋቋም የወያኔ ወንበር ጠባቂ ፌድራል ፖሊስና አጋዚጦር ወደከተማዋ እንዳይገባ ህዝቡ መንገዶችን ዘግቷል።





ወለጋ የባኮ ከተማ ህዝብ መከላከያ ሰራዊት ቢሰማራበትም ነቅሎ ወጥቶዋል።
ቀፎውን ሰብሮ የወጣንና ነፃነቱን የቀመሰ ህዝብ በመደብደብ በማስፈራራትና በመግደል ወደ ቀፎው መመለስ እንዲሁም እንደ በፊቱ ፀጥ ረጭ አድርጎ በባርነት መግዛት አይቻልም።











People of Babbicha town in West Shawa kicked out police and blocked both road entrances to the town.

No comments:

Post a Comment

wanted officials