Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, December 30, 2015

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃዥተዋል “መሬት ቆርሰን አልሰጠንም… ነገር ግን ሱዳን ድንበር ውስጥ ገብተው የሚያርሱ የኢትዮጵያ ገበሬዎች አሉ”

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃዥተዋል “መሬት ቆርሰን አልሰጠንም… ነገር ግን ሱዳን ድንበር ውስጥ ገብተው የሚያርሱ የኢትዮጵያ ገበሬዎች አሉ” | ቪዲዮ

ዛሬ ፓርላማ ላይ የቀረቡት አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ “ድንበር ቆርሰን አልሰጠንም… ግን በሱዳን መሬት ውስጥ ገብተው እያረሱ ያሉ የኢትዮጵያ ገበሬዎች አሉ” ሲሉ ተናገሩ:: በቅርቡ የድንበር ማካለል እናደርጋለን ያሉትና የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስተር ሆነው የቀረቡት አቶ ኃይለማርያም በሱዳን መሬት ላይ ገብተው እያረሱ ያሉትን ባለሃብቶች ድንበሩ እስከሚካለል ድረስ አትንኩብን ስንል የሱዳን መንግስትን ጠይቀናል ብለዋል:: ቭዲዮውን ይመልከቱ::

Hailemaria

http://www.zehabesha.com/amharic/archives/49454

No comments:

Post a Comment

wanted officials