Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, December 28, 2015

መንግስት የሚጠቀምበት የኦሮሞ ቴሌቭዥን እና ራድዮ ድረገጽን ሃክ ተደረገ

ቦረንቲቻ ቡድን ሕወሓት የሚመራው መንግስት የሚጠቀምበት የኦሮሞ ቴሌቭዥን እና ራድዮ ድረገጽን ሃክ አደረገ

ይህ ሃኪንግ ቡድን መንግስታዊውን የኦሮሞ ቴሌቭዥንና ራድዮ ድረገጽን ሃክ አካደረገ በኋላ የራሱን መፈክሮች ለጣጥፎበታል
ይህ ሃኪንግ ቡድን መንግስታዊውን የኦሮሞ ቴሌቭዥንና ራድዮ ድረገጽን ሃክ አካደረገ በኋላ የራሱን መፈክሮች ለጣጥፎበታል
(ዘ-ሐበሻ) ራሱን ቦረንቲቻ ብሎ የሰየውመና የኦሮሞ ሕዝብ ተቃውሞ አራማጅ ቡድን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ራዲዮና ቴሌቭዥን ድረገፅን መጥለፉን (Hacked) አስታወቀ::
በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞች የተጀመረው ሕዝባዊ ቁጣ በሳይበር በኩልም የቀጠለ ሲሆን ቦረንቲቻ የተባለው ቡድን የመንግስት ድረገጾችን ሃክ በማድረግ ተቃውሞውን በመግለጽ ላይ ይገኛል::
ይኸው የሃኪንግ ቦድን በቅርቡ የመከላከያ ሚንስቴርና የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ ድረገፆች ተመሳሳይ ጠልፏቸው እንደነበር ይታወሳል::

No comments:

Post a Comment

wanted officials