Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Sunday, August 7, 2016

በባህር ዳር በትግራይ ነጻ አውጪ ዛሬ ተገዱሉት ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር 31 ደረሰ



Bahardar
(ዘ-ሐበሻ) በባህርዳር አማሮች ላይ የትግራይ ነጻ አውጪ ሰራዊት የገደላቸው ሰላማዊ ሰልፈኞች ቁጥር 31 ደረሰ:: ለዘ-ሐበሻ የሚደርሱ መረጃዎች እንዳመለከቱት በባሕር ዳር የተለያዩ የጤና መስጫ ተቋማት በአስከሬኖችና ቁስለኞች ተጨናንቀው ውለዋል፡፡
በፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል ካዳቨር ክፍል ያለፉ 22 አስከሬኖች ይገኛሉ:: የተቀሩት አስከሬኖች ግን ሆስፒታል ሳይገቡ ቀጥታ ወደ ቤተሰቦቻቸው እንደሔዱ ነው የተገለጸው፡፡
ስለሆነም በባሕር ዳር የታወቀ 31 ያክል ዓማራ በትግራይ ነጻ አውጪ ሲገደል ቁጥሩ ከ40 በላይ ሊያሻቅብ እንደሚችል የአይን እማኞች ይናገራሉ::

No comments:

Post a Comment

wanted officials