Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Thursday, August 18, 2016

በምስራቅ ሸዋ ዞን ዝዋይ ከተማ ሆራ ፈጀሶ የተባለ ወጣት አንድ የአጋዚ ወታደር ገድሎ ሌላ አንድ የፌደራል ፖሊስ


በምስራቅ ሸዋ ዞን ዝዋይ ከተማ ሆራ ፈጀሶ የተባለ ወጣት አንድ የአጋዚ ወታደር ገድሎ ሌላ አንድ የፌደራል ፖሊስ ካቆሰለ በሁዋላ ተገደለ።
ሌሊት ላይ ወታደሮቹ “መሳሪያ አለህ አውጣ” ብለው የቤቱን በር በሃይል ሰብረው ሲገቡ፣ ወጣት ሆራ “እጄን ለእናንተ አልሰጥም” በማለት አንዱን ግንባሩ ላይ በሽጉጥ መትቶ ሲገድለው፣ ሌላውን ደግሞ ሆዱ አካባቢ መትቶ ጥሎታል። በዚህ የተበሳጩት ወታደሮች ወጣቱን ደጋግመው በመተኮስ ከገደሉት በሁዋላ በአስከሬኑ ላይ ደጋግመው በመተኮስ ንዴታቸውን ለመወጣት ሞክረዋል። ባለቤቱና ልጆቹም ወደ እስር ቤት ተወስደዋል።
Aseged Tamene photo

No comments:

Post a Comment

wanted officials