Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Tuesday, August 30, 2016

ኮ/ል ደመቀ ዘውዴን ለመውሰድ የህወሀት ደህንነትና የመከላከያ ሰራዊት ያደረገው ዘመቻ ከሸፈ።


የሰሜን ጎንደር ዞን አድማ በታኝ ም/አዛዥ ኢንስፐክተር መልካሙ የሺዋስ ረዕቡ ዕለት ከስራ ተሰናበቱ። በአንገረብ ወህኒ ቤት ኮ/ል ደመቀን ለመውሰድ የተከፈተውን ዘመቻ ያከሸፈው የሰሜን ጎንደር ልዩ ሃይል አካል የሆነው የአድማ በታኝ ጦር ም/አዛዥ ኢንስፔክተር መልካሙ ”ህዝባችን ላይ አንተኩስም” በማለት የሚመሩትን ጦር አቋም እንዲይዝ አድርገዋል። በዚህም ከስራ ተባረዋል። ጦሩ ግን ከጎናቸው ነው።
13702300_10205044758677242_799614874_o

No comments:

Post a Comment

wanted officials