Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Wednesday, July 15, 2015

አርበኞች ግንቦት 7 በሁመራ በተደረገ ውጊያ ከሕወሓት መንግስት 40 ወታደሮችን ገደልኩ; ከራሴ 10 ተሰዉብኝ አለ



(ዘ-ሐበሻ) አርበኞች ግንቦት 7 በበተነው መረጃ መሠረት ዛሬ በሰሜን ጎንደር ሁመራ አካባቢ በተደረገ ውጊያ ከ40 በላይ የስርዓቱን ቅጥረኞች ገደልኩ አለ:: ግንባሩ በበተነው መረጃ ከራሱ ወደ 10 የሚጠጉ ሰራዊቶች መሰዋታቸውን ገለጸ:: ዛሬ በሕወሓት አስተዳደር በኩል ምንም የተባለ ነገር ባይኖርም አርበኞች ግንቦት 7 ባወጣው መግለጫ ግን በርካታ የስርዓቱ ወታደሮች አገዛዙን እየከዱ ግንባሩን ከመቀላቀላቸውም በርካቶች ጠመንጃቸውን እየጣሉ ንቅናቄውን እየተቀላቀሉ መሆኑን አስታውቋል:: አርበኞች ግንቦት 7 በሰሜን በኩል የጀመርኩትን ውጊያ የማቆመው ድል እስከማደርግ ድረስ ነው ሲል ዘግቧል::











No comments:

Post a Comment

wanted officials