Which one you first choose? በቅድሚያ የሚፈልጉት

Monday, July 27, 2015

Rainbow umbrella of homosexuals carried by Ethiopian Minster to welcome President Obama

ታየ ምህረቱ ከቀበና

ብዙዎች “የፌስቡክ ሚኒስትር” ሲሉ የሚጠሯቸው ቴዎድሮስ አድሃኖም ዛሬ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ወደ አዲስ አበባ ሲገቡ አውሮፕላን ማረፊያው ላይ የያዙት ዣንጥላ ብዙዎችን እያነጋገረ ነው:: የፌስቡኩ ሚኒስትር ቴዎድሮስ አድሃኖም የያዙት ዣንጥላ ተመሳሳይ ጾታ ጋብቻን የሚደግፉና በዛው ውስጥ ያሉ ሰዎች የሚይዙት የቀስተደመና ባንዲራ ነው:: ብዙዎች ለምን ቴዎድሮስ ይህን ዣንጥላ እንደያዙት ግራ ገብቷቸዋል:: እየተወያዩበትም ነው::


- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/45365#sthash.0vcHEZ63.dpuf

No comments:

Post a Comment

wanted officials